Skip to main content
Sidaamu dagoomu qoqqowi mootimma Pirezidaante Kalaa Dasti Ledamohu Badheessu Loossa Towanyo Assi ~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~ Hawaasa, Dotteessa 19, 2016 M.D Sidaamu dagoomu qoqqowi mootimma komunikeshiinete hajubba biiro.
የኢፌደር መንግስት ግብርና ሚኒስቴር የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ፍቅሩ ረጋሣ ወደ ሲዳማ ክልል ገብተዋል። ሚንስቴሩ በክልሉ እንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ በኩል በዓሳ ልማት ዘርፍ የተሰሩትን ሥራዎችን ጉብኝት ለማድረግና በክልል ደረጃ ብቼኛ የሆነውን የእንስሳት ጤና ጥበቃ ላብራቶሪ ያስመርቃሉ ተብሎ ይጠበቃል። እንኳን በደህና መጡ! Daae Bushshu! የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ መንግሰት ኮሙኒኬሽን ።

Sidamu Dagoomu Qoqqowi  Motimma  Sadate Jiro Latishshi Biiro Loonsanni  hee’noonni  lossa  laisse xawishsha  Uytu.

Sidamu Dagoomu Qoqqowi Motimma Sadate Jiro Latishshi Biiro Loonsanni hee’noonni lossa laisse xawishsha Uytu. Ammajje 22/2016 M. D Sid/Dago/Qoq/Mot/Saadate Latishshi Biiro, Hawassa.

Lemat's legacy, through an effective development journey in the Sidama region, is playing a helpful role in turning into results the comprehensive efforts that we have started to overcome poverty at the family and community level by attracting the hopes of the youth, wom

የሌማት ትሩፋት፣ በውጤታማ የልማት ጉዞ በሲዳማ ክልል‼ የወጣቶችን፣ የሴቶችን፣ አርብቶና አርሶ አደሮችን የአልሚዎችን ተስፋ በማለምለም፣ አንገት አስደፊውን ድህነት ለማስወገድ በቤተሰብ፣በማህበረሰብ ደረጃ ለማሸነፍ የጀመርነውን ሁሉ አቀፍ ትጋት ወደ ውጤት ለመቀየር አጋዥ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል ስሉ የሲዳማ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ አቶ ተክሌ ጆንባ ተናግሯል። በሲዳማ ክልል የሌማት ትሩፋት ሥራዎች የቤተ