Skip to main content
df

የሲዳማ ብሔራዊ  ክልል ምክር ቤት  2016 በጀት ዓመት የተሻሌ የሥራ  አፈፃፀም በማስመዝገቡ  ለሲዳማ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ ሃላፊ ለተከበሩ ለአቶ ተክሌ ጆንባ በአንደኝነት ለተከታታይ 4 ዓመታት እየመሩ በመቆየቱ  በልዩ ተሸላሚ በመሸለም እውቅና ሰጥቷል።

 የቢሯችን አመራሮች   ማናጅመንት ባለሙያዎች፤ በሁሉም መዋቅር ላይ ያላችሁ  በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ/አለን

 

ሐምሌ 06/2016 /

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ  መንግሥት የእንስሳት  ሀብት ልማት ቢሮ መንግስት ኮሙኒኬሽን ዳይረክቶረት።

ሀዋሳ ሲዳማ ኢትዮጵያ 🇪🇹